ክርስቲያናችን 5 መ.ክ.ክ የተነሣው ታላቁ ሊቅ
ያሬድ አምስቱን ጸዋትወ 14 መ ክ ዘመን ዘመን አባ
ጽጌ ግጥማዊ አካሔድ ድርሰት በማንኛውም 26 ኅዳር ቀን 5 ቀን ቀን
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ወቅት በየሳምንቱ
የጥቅምት / / ወቅት ተራሮች በአበባ ዘመን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ “ልብስስ ስለምን ትጨነቃላችሁ? አበቦች እንዴት እንዲያድጉ ፣ አይፈትሉም ፤ ያለውን
ምንስ እንጠጣለን? እንለብሳለን? ማቴ ... »/ማቴ.5 28-33/ የተናገረውን ቃል
ነው. ዳዊት መዝ መዝ መዝ. ሕይወት በሣር ይመሰላል አድጐ አብቦ ከአደገ በኋላ በሕማም በኋላ ወደ መቃብር
ጽጌ ያሬድ ለዘመነ ይህንኑ ዘመን
ኢምንትነት
ቅዱስ 14 የተነሣ መቶ ድርሰት በግጥም መልክ 15 ያክል ነው ድርሰት «ጽጌ» ነው አበባም በአበባ ሲመስል ልጇን ኢሳይያስ «በትር እምሥርወ እሴይ ወየዓርግ
፤ ከሥሩም ቁጥቋጦ ያፈራል ኢሳ ኢሳ አባ ጽጌ ድንግልም ድርሰቱን በዚሁ አንጻር በመቀመር እያንዳንዱን መልክዕ እመቤታችንንና ልጇን አስተባብሮ በጽጌና በፍሬ በመመሰል የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ በምሥጢር በታሪክ, በጸሎትና በመሳሰለው መልክ ድንቅ በሆነና በተዋበ ሁኔታ አዋሕዶ ደርሶታል.