መጽሃፍ ቅዱስ አዲስ ከዮሐንስ ራዕይ በአማርኛ ተጽፈው በተለያዩ ደረጃዎች ተዘጋጅተው የቀረቡ መልስና መልሶች፣ እንዲሁም ለሐፍሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲያመቹ ከእያንዳንዳቸው አብሮ ጥቅሶችንም ይዘው ቀርተዋል።
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎች መተግበሪያ በአዲስ ኪዳን (መጽሐፍ ቅዱስ) ላይ ተመስርተው በተለያዩ ደረጃዎች የተዘጋጁ ጥያቄዎችን የያዘ። ይህ አፕ ተጠቃሚዎቹ የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀታቸውን እንዲያሻሽሉ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲያደርጉ የሚረዳ ሲሆን በተጨማሪም በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ በመሆኑ በተለይ ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች በቀላሉ ተደራሽ ይሆናል።