ይህ ምርት ሁለት ክፍሎች አሉት:: እነሱም፦
1. የኢትዮጵያን የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ማስተማሪያ፤ ይህ ክፍል አማርኛ ተናጋሪዎችን አፋን ኦሮሞ፣ ሶማሊኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎችን ለማስተማር ያግዛል።
2. ንግግርን ወደ ጽሁፍ መቀየር የሚያስችል መተግበሪያ፤ ይህ መተግበሪያ የአማርኛ ድምጽን ወደ ጽሁፍ ለመቀየር ያገለግላል።
3. ጽሁፍ ወደ ንግግርን መቀየር የሚያስችል መተግበሪያ፤ ይህ መተግበሪያ የአማርኛ ጽሁፍ ወደ ድምጽን ለመቀየር ያገለግላል።
4. ምስዕልን ወደ ጽሁፍ መቀየር የሚያስችል መተግበሪያ፤ ይህ መተግበሪያ የአማርኛ ምስዕልን ወደ ጽሁፍ ለመቀየር ያገለግላል።
5. አማርኛ ወደ Affan Oromo እና Affan Oromo ወደ አማርኛ መተርጌም የሚያስችል አገልግሎት ያቀርባል።