Gibre Himamat ግብረ ሕማማት

100+
Λήψεις
Αξιολόγηση περιεχομένου
Κατάλληλο για όλους
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης
Εικόνα στιγμιότυπου οθόνης

Περιγραφή εφαρμογής

Το Gibre Himamat είναι ένα βιβλίο της Αιθιοπίας Ορθόδοξο Tewahedo που διαβάζεται στην Μεγάλη εβδομάδα, την τελευταία εβδομάδα της Σαρακοστής. Το βιβλίο περιέχει τις αναγνώσεις της Κυριακής των Παλμών, της Μεγάλης Δευτέρας, της Μεγάλης Τρίτης, της Μεγάλης Τετάρτης (Τετάρτη κατάσκοπων), της Πέμπτης του Μάουντι (Μεγάλη Πέμπτη), της Μεγάλης Παρασκευής (Μεγάλη Παρασκευή), του Σαββάτου και του Πάσχα Το βιβλίο περιέχει αναγνώσεις από την Αγία Γραφή, Ορθόδοξα Κανονικά βιβλία, Συναξάριο, Θαύματα του Ιησού Χριστού, Θαύματα της Αγίας Μαρίας, Προφητείες, Βιβλία Προσευχής, Haymanote Abew, Προσευχή του Συμφώνου, Gedles και περισσότερα βιβλία της Ορθόδοξης Εκκλησίας της Αιθιοπίας.

Ο μυστικός σκοπός αυτού του βιβλίου είναι να μας υπενθυμίσει ότι ο Κύριος μας έχει δώσει τον πόνο, το θάνατο, την αιώνια ελευθερία και δόξα στην ανάστασή Του, και ότι είναι ο Θεός της ζωής χωρίς πόνο και θάνατο, διαβάζεται και προβαίνεται κάθε μέρα σε αυτή την ιερή εβδομάδα


Κατά συνέπεια, το γενικό πρότυπο της προσευχής και της υπηρεσίας του Gibre Himamat περιέχεται σε αυτό το βιβλίο, και είναι η ειλικρινή μας ελπίδα ότι οι ιερείς και οι ενορίτες θα είναι σε θέση να κρατήσουν το βιβλίο και να το ακολουθήσουν.

መጽሐፈ ግብረ ሕማማት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጌታችንነ የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ መስቀል የሚዘከርበትና በሰሙነ ሕማማት የሚነበብ ታላቅ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ፣ ከሥርዓት መጻሕፍት ፣ ከትንቢት ፣ ከድርሳናት ከተግሣጻት ፣ አበው አበው ፣ ከተግሣጻት ፣ ከመጽሐፈ ስንክሳርና ከአበው መጻሕፍት የተውጣጡ ፣ የጸሎት ክፍሎችን ከሆሣዕና ዋዜማ እስከ ባሉት ስምንት ቀናንት በሰዓታት ተከፋፍሎ የተዘጋጀ ባሉት ስምንት ቀናንት በሰዓታት በሰዓታት ተከፋፍሎ የተዘጋጀ መጽሐፍ ነው።

የመሠረቱና ታሪካዊ አመጣጡም ከአባቶቻችን ቅዱሳን ሐዋርያት ተያይዞ የመጣ ነው። ይኸውም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ተነሥቶ ለሐዋርያት እየተገለጸ እስከ አርባ ቀን ድረስ መጽሐፈ ኪዳንንና ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምራቸው ቈይቶ ቈይቶ። በአርባ ቀኑም ሐዋርያትን በአንብሮተ እድ ሹሟቸውና ባርኳቸው አርጓል። (ማር ፲፮ ፲ህ። ሉቃ ፳፬ ፤ ፶፩። የሐዋ ሥራ ፩-፱)

ከዚህም በኋላ ሐዋርያት በኢየሩሳሌም ካሉ ምዕመናን ጋር ጾም መጾምንና ትንሣኤውን ማክበር ጀመሩ። ሕማማት ጊዜ በጽርሐ ጽዮን በደነገጉት የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ፥ ስለ ሰሙነ ሕማማት «ወአንትሙሰ ተዐቅቡ ወግበሩ ተዝካረ ሕማማቲሁእናንተ ግን ጠብቃችሁ የመከራ መስቀሉ መታሰቢያ የሆነውን ሕማማቱን አድርጉ አክብሩ» ሲሉ አዝዘዋል። (ትእዛዝ ፴፩)

ሆኖም ሐዋርያት ለስብከተ ወንጌል ይፋጠኑ ነበረና እንደ ዛሬው ሁሉ ጊዜውን አልወሰኑትም ነበር። ከሐዋርያት ቀጥለው የተነሱ ሊቃውንትም ቢሆኑ እንደዚሁ በዐተ ጾምን ከጥር ፲፩ ቀን እስከ የካቲት ፳፩ ቀን ከጾመ። በኋላ ሰሙነ ሕማማትን ደግሞ ከዐቢይ ጾም ለይተው ከመጋቢት ፳፪ እስከ መጋቢት ፳፰ ቀን በመጾም መጋቢት ፳፱ ቀን ትንሣኤውን ያከብሩ ነበር ነበር። ይህ ሥርዓት ሲያያዝ እስከ ድሜጥሮስ ዘመን ደረሰ።


ከ፩፻፹፰ እስከ ፪፻፴ ዓ.ም የነበረው ሊቀ ጳጳስ ድሜጥሮስ በአዘጋጀው የጊዜ መቁጠሪያ (ባሕረ ሐሣብ) ሰሙነ ሕማማት ከዐቢይ ጾም ቀጥታ እንዲሆን ተወስኖአል። ቤተ ክርስቲያንም በቀመረ ድሜጥሮስ ዓመታትን በንዑስ ፤ በማዕከላዊና በዐቢይ ቀመር እየቀመረች አጽዋማት የሚገቡበትንና በዓላት የሚውሉበትን ጊዜ ለምዕመናን ታሳውቃለች።

ስለሆነም የሰሙነ ሕማማት ሥርዓተ ጸሎትና አገልግሎት ሁኔታ ከቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓተ አምልኮት ጋር ግብረ ቢሆንም አሁን ያለውን ሥርዓት የያዘ ግብረ ሕማማት ፤ የተሰኘው መጽሐፍ ተዘጋጅቶ በሥራ ላይ የዋለው ልደት በኋላ በ፲፬ኛው ምዕት ዓመት ነው ነው።

ከ፩ሺ፫፻፵ እስከ ፩ሺ፫፻፹ ዓ.ም የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሰላማ ብርሃነ ዐዜብ ከዐረብኛ ወደ ግእዝ እንደተረጎሙት ቀደም ሲል በግእዝ ብቻ ታትሞ በነበረው የግብረ ሕማማት መጽሐፍ ውስጥ ተገልጦአል።

የመጽሐፉ ስያሜም ከጥንተ ስሙ ጀምሮ ግብረ ሕማማት እንደሚባል በመጽሓፉ ውስጥ በብዙ ክፍል ተጠቅሶ ይገኛል። ለዚሁም በቂ የሆነ ምሥጢራዊ ምክንያት እንዳለው ይታመናል።

ምሥጢራዊ ዓላማውም ጌታ በሕማሙ ሕማማችንን ፤ በሞቱ ሞታችንን ፤ በትንሣኤው ዘለዓማዊ ነፃነትንና ክብርን ያጐናጸፈን መሆኑን ከማስገንዘቡም በላይ በባሕርዩ መከራና ሞት የሌለበት ሕያወ ባሕርይ አምላክ መሆኑ በሰሙነ ሕማማት በየአንዳንዱ ይነበባል ይነበባል ይተረካልም።


በዚህ መሠረት የሰሙነ ሕማማት ጸሎትና አገልግሎት ጠቅላላ ሥርዓት በዚህ መጽሓፈ ግብረ ሕማማት በየክፍሉ ተጽፎ ስለሚገኝ ካህናትም ምዕመናንም መጽሐፉን በመያዝ ሥርዓቱን ለመከታተል ያመቻል የሚል ጽኑእ ተስፋ አለን።
Ενημερώθηκε στις
22 Ιαν 2024

Ασφάλεια δεδομένων

Η ασφάλειά σας ξεκινά από την κατανόηση του τρόπου με τον οποίο οι προγραμματιστές συλλέγουν και κοινοποιούν τα δεδομένα σας. Οι πρακτικές απορρήτου και ασφάλειας δεδομένων μπορεί να διαφέρουν ανάλογα με τη χρήση, την περιοχή και την ηλικία σας. Αυτές οι πληροφορίες παρέχονται από τον προγραμματιστή και ενδέχεται να ενημερωθούν με την πάροδο του χρόνου.
Δεν κοινοποιούνται δεδομένα σε τρίτα μέρη
Μάθετε περισσότερα σχετικά με τον τρόπο δήλωσης κοινοποίησης από τους προγραμματιστές
Δεν συλλέχθηκαν δεδομένα
Μάθετε περισσότερα σχετικά με τον τρόπο δήλωσης συλλογής από τους προγραμματιστές
Τα δεδομένα κρυπτογραφούνται κατά τη μεταφορά
Δεν είναι δυνατή η διαγραφή δεδομένων