ይህ የብሉይ እና አዲስ ኪዳን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መምሪያና ማብራሪያ በቲም ፌሎስ እና በኤስ አይ ኤም ሥነ ጽሑፍ ክፍል በመጀመሪያ በ 1989 ዓ.ም. የታተመ ነው። ማብራሪያው ፣ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ በተሰማሩ ሰዎች ላይ ትኩረት ከማድረጉ በተጨማሪ በግል ቃል ለማጥናትም ሆነ በአዋቂዎች የሰንበት ትምሕርት ቤት ወይም በመጽሐፍ ቅዱስ ትምሕርት ቤት ለመጠቀም እንዲቻል ተደርጎ የተዘጋጀ ነው። ማብራሪያው ፣ መምሕርን ተክቶ ስለ መጽሐፍ ቅዱስ መለኮት-መለኮት ወይም አገልግሎት ለተማሪው ጠቃሚ ትምሕርቶችን ያስተላልፋል።
עדכון אחרון בתאריך
8 ביוני 2022